Monday, November 4, 2013

የኢትዮ ምሕዳር ጋዜጠኞች መታሰር

የኢትዮ ምሕዳር ዋና አዘጋጅ ጌታቸው ወርቁ እና ዋና ስራ አስኪያጅ ጋዜጠኛ ሚልዮን ደግነው በኦሮሙያ ፖሊስ ለገጣፎ ውስጥ ታሰሩ። ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር እንደገለጸልን፣ ጋዜጠኛ ሚልዮን ባለፈው ቅዳሜ፣

ዋና አዘጋጅ ጌታቸው ወርቁ ደግሞ ዛሬ ነበር በቁጥጥር ስር የዋሉት። ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በኦሮሙያ ክልል ፍንፍኔ በሚገኘው ለጋጠፎ የመሬት መቀራመት እና የመልካም አስተዳደር እጦት አለ ሲሉ ዘገባ በማውጣታቸው መሆኑን ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ

No comments:

Post a Comment