Friday, November 22, 2013

የተቃውሞ ሰልፍ በእሥራኤል

ሳዉድ አረቢያ በሚገኙ ኢትዮጵያን ላይ የሚፈፀመዉን ጥቃት በመቃወም ሰሞኑን በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ ሲያካሂዱ ሰንብተዋል።
Foreign workers wait for a taxi as they leave the Manfuhah neighbourhood of the Saudi capital Riyadh on November 10, 2013, after two people have been killed in clashes between Saudi and other foreign residents the previous day, according to the Saudi police. On November 4, the authorities began rounding up thousands of illegal foreign workers following the expiry of a final amnesty for them to formalise their status. AFP PHOTO/FAYEZ NURELDINE (Photo credit should read FAYEZ NURELDINE/AFP/Getty Images)
ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ በተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ከመላው እሥራኤል የተሰበሰቡ በርካታ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን መገኘታቸውን ሰልፉን የተከታተለው የኃይፋ ዘጋቢያችን ግርማው አሻግሬ ገልጾልናል። የዛሬውን ሰልፍ አስመልክቶ ያካሄድነውን ቃለ ምልልስ ከታች ያገኙታል።
ግርማው አሻግሬ
ልደት አበበ

No comments:

Post a Comment